በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በ16ኛው የዓለም አትሌቲክሰ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ሁለት ወርቅ እና ሁለት የብር ሜዳሊያ አግኝታለች

በ16ኛው የዓለም አትሌቲክሰ ሻምፒዮና በወንዶች የ5 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር አትሌት ሙክታር እድሪስ የወርቅ ሜዳሊያ ሲያስገኘ እንግሊዛዊው ሞ ፋራህ ሁለተኛ ወጥቷል፡፡

በለንደን አስተናጋጅነት በተካሄደው 16ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና፣ ኢትዮጵያ ሁለት የወርቅ እና ሁለት የብር ሜዳሊያዎችን አግኝታለች፡፡

ተጨማሪ ይጫኑ

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG