በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል /CREW/ ዓመታዊ ጉባዔ


የኢትዮጵያ ሴቶች መብቶች እንዲረጋገጡ ለሰላምና ለሰብዓዊ መብት ከበሬታ ለመሞማገት የሚሰራው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት የኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል በእንግሊዝኛ አህፅሮት ስሙ / የፊታችን ቅዳሜ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ያካሂዳል።

በዋሽንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሚካሄደው ዓመታዊ ጉባዔ ላይ የባለራዕይ ሴቶች አቅም መገንባት በሚል መሪ ርዕስ ውይይት እንደሚካሄድ የማዕከሉ ሊቀመንበር ወ/ሮ ሮማን አባተ ገልፀዋል።

ወጣቶች እንዲሳተፉም አጥብቀው ጥሪ አሰምተዋል።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ ሴቶች መብት ማዕከል /CREW/ ዓመታዊ ጉባዔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG