በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወልቃይት ኮሚቴ አባላትና የአብን አመራሮች ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ጋር ምን ተወያዩ?


የወልቃይት ኮሚቴ አባላትና የአብን አመራሮች ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያዩ
የወልቃይት ኮሚቴ አባላትና የአብን አመራሮች ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያዩ

የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ ኮሚቴ አባላትና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮችና አባላት አዲስ አበባ ከሚገኙት የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ እንደራሴ አባላት ጋር ተወያዩ። ለምክር ቤቱ አባላት ባለፉት 27 ዓመታት በአማራ ሕዝብ ላይ ደረሰ ያሉትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ በደሎችና መገፍፋትን ማስረዳታቸውን አመራሮቹ ለአሚሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

በአዲሱ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አስተዳደር የለውጥ እርጃዎች ከመጀመራቸው በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ መብቶች መከበርና አካታች ወይም አሳታፊ የሆነ አስተዳደርን ለማበረታታት በሚል የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት በተለያዩ ደረጃዎች ሲመክርበትና ውሳኔ ሲሰጠበት የቆየው ኤችአር 128 የውሣኔ ረቂቅ አቅራቢ የሆኑት የኒው ጀርሲው ሪፐብሊካን እንደራሴ ክሪስ ሄንሪ ስሚዝና ባልደረቦቻቸው በዚህ ረቂቅ ላይ በቀጣይ ውሳኔ ከማሳለፋቸው በፊት ቅኝት እያደረጉ መሆናቸው ታውቋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

የወልቃይት ኮሚቴ አባላትና የአብን አመራሮች ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ጋር ምን ተወያዩ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG