በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወልቃይት ኮሚቴ አባላትና የአብን አመራሮች ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ጋር ምን ተወያዩ?


የወልቃይት ኮሚቴ አባላትና የአብን አመራሮች ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ጋር ምን ተወያዩ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ ኮሚቴ አባላትና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮችና አባላት አዲስ አበባ ከሚገኙት የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ እንደራሴ አባላት ጋር ተወያዩ። ለምክር ቤቱ አባላት ባለፉት 27 ዓመታት በአማራ ሕዝብ ላይ ደረሰ ያሉትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ በደሎችና መገፍፋትን ማስረዳታቸውን አመራሮቹ ለአሚሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG