በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የወልድያን "የግፍ ግድያ" አወገዙ


መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ
መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ

ወልድያ ከተማ የመንግሥት ታጣቂዎች ፈፅመውታል ያሉትን የግፍ ግድያ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አውግዘውታል።

ወልድያ ከተማ የመንግሥት ታጣቂዎች ፈፅመውታል ያሉትን የግፍ ግድያ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አውግዘውታል። ግድያው እንዲፈፀም ትዛዝ የሰጡ የመንግሥት ሹማምንት፣ አዛዦችም ሆነ ጉዳዩን በቸልተኝነት የተመለከቱ የአካባቢው ባለሥልጣናት በሕግ ቀርበው እንዲዳኙ ፖርቲዎች ጠይቀዋል። የ አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ ትናንት ለ አ ሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ አ ጥፊዎቹ ተለይተዋል።

በሕግ ይጠየቃሉ ማለታቸው ይታወሳል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የወልድያን "የግፍ ግድያ" አወገዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG