አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
በሱዳን በሚሊዮኖች የተቆጠሩ ዜጎች ለረሃብ መጋለጣቸውን ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ
በሱዳን በቀጠለው ቀውስ የተነሳ ቢያንስ በ25 ሚሊዮን ህዝብ ላይ ከባድ ረሐብ እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ስጋት መደቀኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም ገለፀ። ቀውሱ በቀጣናው በመዛመቱም በየሳምንቱ ብዙ ሺህ ሱዳናዊያን ድንበር አቋርጠው ወደቻድ እና ወደደቡብ ሱዳን እየተሰደዱ መሆኑን አመልክቷል።
በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም