በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን በሚሊዮኖች የተቆጠሩ ዜጎች ለረሃብ መጋለጣቸውን ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ


በሱዳን በሚሊዮኖች የተቆጠሩ ዜጎች ለረሃብ መጋለጣቸውን ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

በሱዳን በቀጠለው ቀውስ የተነሳ ቢያንስ በ25 ሚሊዮን ህዝብ ላይ ከባድ ረሐብ እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ስጋት መደቀኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም ገለፀ። ቀውሱ በቀጣናው በመዛመቱም በየሳምንቱ ብዙ ሺህ ሱዳናዊያን ድንበር አቋርጠው ወደቻድ እና ወደደቡብ ሱዳን እየተሰደዱ መሆኑን አመልክቷል።

በአሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG