በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሶማሊያ ላይ ያንዣበበው የበረታ ረሃብ የምግብ እጥረት አደጋ ሊያስከትል ይችላል


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ሶማሊያ ላይ ያንዣበበውን የበረታ ረሃብ አደጋ ሥጋት ለጊዜው ማስወገድ መቻሉን የተናገሩ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ ባለሥልጣን ዓለምአቀፉ ርብርብ ግን መቀጠል እንደሚኖርበት አሳስበዋል፡፡

ሶማሊያ ላይ ያንዣበበውን የበረታ ረሃብ አደጋ ሥጋት ለጊዜው ማስወገድ መቻሉን የተናገሩ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ ባለሥልጣን ዓለምአቀፉ ርብርብ ግን መቀጠል እንደሚኖርበት አሳስበዋል፡፡

ድጋፉ ካልቀጠለ እጅግ አስከፊው የምግብ እጥረት አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል የዓለም የምግብ መርኃግብሩ ባለሥልጣን አስጠንቅቀዋል፡፡

ከጄኔቫ ሊሣ ሽላይን ያጠናቀረችው ዘገባ አለ፤ አዲሱ አበበ ያቀርበዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሶማሊያ ላይ ያንዣበበው የበረታ ረሃብ የምግብ እጥረት አደጋ ሊያስከትል ይችላል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG