በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም !


በእግር ኳስ ኮፓ ኣሜሪካ ሰንተራልዮ በቺሌ የበላይነት ተጠናቀቀ። የአርጀንቲናው ኰከብ አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ ከእንግዲህ በሁዋላ ለብሄራዊ ቲሙ በዓለምአቀፍ ግጥሚያዎች እንደማይሰለፍ አስታወቀ።

የ2016 የአውሮፓ ዋንጫ 16 ቲሞች ወደሚፋለሙበት ጥሎ ማለፍ ውድድር ገባ። የሩብ ፍጻሜው ሐሙስ ይጀምራል።

ሊዮናል መሲ
ሊዮናል መሲ

በሃገር ውስጥ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሊጠናቀቅ አንድ ጨዋታ ይቀረዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወዲሁ ሻምፒዮናነቱን አረጋግጧል።

በሪዮ ኦሎምፒክ በተለያዩ ርቀቶች የሚሳተፉ የኢትዮጵያ አትሌቶች ስም ዝርዝር ከሳምንት በሁዋላ ይፋ እንደሚሆን ተነገረ።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም !
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


XS
SM
MD
LG