ለኮንግረስ የምትወዳደረው ትወልደ አትዮጵያዊት በሚኒሶታ
አማኔ በዳሶ ከኢትዮጵያ በአራት አመቷ ወጥታ በኬኒያ ስደተኛ ካምፖች ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ በ13 ዓመቷ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጣች ሲሆን፤ አሁን በሚኒሶታ ግዛት ለኮንግረስ እየተወዳደረች ትገኛለች፡፡ እንደ ስደተኛ ጥቁር ሙስሊም ሴት ለኮንግረስ መወዳደሩ ያመጣል ብላ በምታምነው ለውጥ ዙሪያ ቆይታ አድርጋለች፡፡ አማኔ አማርኛ ቋንቋ መስማት እንጂ መናገር ባለመቻሏ ቆይታቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋን የተደረገ ነው፡፡ አማኔ ስለ ልጅነቷ ከምታስረዳበት ይጀምራል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 05, 2023
በጎርፍ ሙላት በተዋጡ የዳሰነች ወረዳ ት/ቤቶች “ሦስት ሺሕ ተማሪዎች ከትምህርት ታጉለዋል”
-
ዲሴምበር 05, 2023
የብድር እፎይታው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ምን ያህል ይጠግነዋል?
-
ዲሴምበር 05, 2023
የሪፐብሊካን ዕጩ ፕሬዚዳንታዊ ተፎካካሪዎች ነገ የመጨረሻ ክርክራቸውን ያደርጋሉ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ከማንዴላ ኅልፈት ዐሥር ዓመት በኋላ የተንኮታኮተችው ደቡብ አፍሪካ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚያሳስባት አስታወቀች