ለኮንግረስ የምትወዳደረው ትወልደ አትዮጵያዊት በሚኒሶታ
አማኔ በዳሶ ከኢትዮጵያ በአራት አመቷ ወጥታ በኬኒያ ስደተኛ ካምፖች ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ በ13 ዓመቷ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጣች ሲሆን፤ አሁን በሚኒሶታ ግዛት ለኮንግረስ እየተወዳደረች ትገኛለች፡፡ እንደ ስደተኛ ጥቁር ሙስሊም ሴት ለኮንግረስ መወዳደሩ ያመጣል ብላ በምታምነው ለውጥ ዙሪያ ቆይታ አድርጋለች፡፡ አማኔ አማርኛ ቋንቋ መስማት እንጂ መናገር ባለመቻሏ ቆይታቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋን የተደረገ ነው፡፡ አማኔ ስለ ልጅነቷ ከምታስረዳበት ይጀምራል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
የአውዳመት የመጠጥ አጠቃቀም
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
በሐይቅና ዳርቻዎቹ ላይ በሐዋሳ ከተማ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
-
ጃንዩወሪ 19, 2025
በደምበል ሐይቅ ላይ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል