ለኮንግረስ የምትወዳደረው ትወልደ አትዮጵያዊት በሚኒሶታ
አማኔ በዳሶ ከኢትዮጵያ በአራት አመቷ ወጥታ በኬኒያ ስደተኛ ካምፖች ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ በ13 ዓመቷ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጣች ሲሆን፤ አሁን በሚኒሶታ ግዛት ለኮንግረስ እየተወዳደረች ትገኛለች፡፡ እንደ ስደተኛ ጥቁር ሙስሊም ሴት ለኮንግረስ መወዳደሩ ያመጣል ብላ በምታምነው ለውጥ ዙሪያ ቆይታ አድርጋለች፡፡ አማኔ አማርኛ ቋንቋ መስማት እንጂ መናገር ባለመቻሏ ቆይታቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋን የተደረገ ነው፡፡ አማኔ ስለ ልጅነቷ ከምታስረዳበት ይጀምራል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
በአራስ ቤት የሚከሰት ድባቴ እና መፍትሄው
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
የጠፈር ካመራ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ጅማና ዕደ ጥበቧ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ቅዱስ ሲኖዶስ “ህገወጥ” ያላቸውን ጵጵስና አነሳ
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
ደቡብ ክልል ገደብ ከተማ ውስጥ ሁከት ነበር
-
ጃንዩወሪ 27, 2023
የአፍሪካ የምግብ ዋስትና አደጋ ተጋርጦበርታል