ለኮንግረስ የምትወዳደረው ትወልደ አትዮጵያዊት በሚኒሶታ
አማኔ በዳሶ ከኢትዮጵያ በአራት አመቷ ወጥታ በኬኒያ ስደተኛ ካምፖች ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ በ13 ዓመቷ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጣች ሲሆን፤ አሁን በሚኒሶታ ግዛት ለኮንግረስ እየተወዳደረች ትገኛለች፡፡ እንደ ስደተኛ ጥቁር ሙስሊም ሴት ለኮንግረስ መወዳደሩ ያመጣል ብላ በምታምነው ለውጥ ዙሪያ ቆይታ አድርጋለች፡፡ አማኔ አማርኛ ቋንቋ መስማት እንጂ መናገር ባለመቻሏ ቆይታቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋን የተደረገ ነው፡፡ አማኔ ስለ ልጅነቷ ከምታስረዳበት ይጀምራል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ ሺሻ በኢትዮ ኤርትራውያን ወጣቶች ላይ ጫና እያሳደረ ነው
-
ጁን 02, 2023
በተሽከርካሪ ሕይወትን መለወጥ
-
ጁን 02, 2023
“ከአሥመራ ፀሐይ በታች” ያለው የኤርትራዊው አርቲስት የበጎዎች ገጽ
-
ጁን 02, 2023
የብራና ላይ ጽሑፍ አዘገጃጀት