በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኮንግረስ የምትወዳደረው ትወልደ አትዮጵያዊት በሚኒሶታ


ለኮንግረስ የምትወዳደረው ትወልደ አትዮጵያዊት በሚኒሶታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00

አማኔ በዳሶ ከኢትዮጵያ በአራት አመቷ ወጥታ በኬኒያ ስደተኛ ካምፖች ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ በ13 ዓመቷ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጣች ሲሆን፤ አሁን በሚኒሶታ ግዛት ለኮንግረስ እየተወዳደረች ትገኛለች፡፡ እንደ ስደተኛ ጥቁር ሙስሊም ሴት ለኮንግረስ መወዳደሩ ያመጣል ብላ በምታምነው ለውጥ ዙሪያ ቆይታ አድርጋለች፡፡ አማኔ አማርኛ ቋንቋ መስማት እንጂ መናገር ባለመቻሏ ቆይታቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋን የተደረገ ነው፡፡ አማኔ ስለ ልጅነቷ ከምታስረዳበት ይጀምራል፡፡

XS
SM
MD
LG