ለኮንግረስ የምትወዳደረው ትወልደ አትዮጵያዊት በሚኒሶታ
አማኔ በዳሶ ከኢትዮጵያ በአራት አመቷ ወጥታ በኬኒያ ስደተኛ ካምፖች ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ በ13 ዓመቷ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጣች ሲሆን፤ አሁን በሚኒሶታ ግዛት ለኮንግረስ እየተወዳደረች ትገኛለች፡፡ እንደ ስደተኛ ጥቁር ሙስሊም ሴት ለኮንግረስ መወዳደሩ ያመጣል ብላ በምታምነው ለውጥ ዙሪያ ቆይታ አድርጋለች፡፡ አማኔ አማርኛ ቋንቋ መስማት እንጂ መናገር ባለመቻሏ ቆይታቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋን የተደረገ ነው፡፡ አማኔ ስለ ልጅነቷ ከምታስረዳበት ይጀምራል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኢትዮጵያ መንግሥት የባለድርሻዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ቀውሶችን ለመፍታት ቃል ገባ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የፕሬዚዳንት ባይደንና የትራምፕ የዲፕሎማሲ አያያዞች በንጽጽር ሲታዩ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የባይደን የምረጡኝ ዘመቻ እና የትረምፕ የፍርድ ቤት ሳምንታዊ ውሎዎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
ዋላዩ የኦሃዮ ግዛት ድጋፍ ወደ ወግ አጥባቂ ፕሬዚዳንታዊ እጩዎች እያጋደለ ነው
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኦሮሞ እና የትግራይና ማኅበረሰብ አባላት ጦርነት እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ አካሄዱ
-
ኤፕሪል 18, 2024
በእስራኤሉ ቀውስ ባይደንና ትራምፕ የመራጩን ድጋፍ ለማግኘት እየተፈካከሩ ነው