በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን በኢትዮጵያ

የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን
የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን

የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ እአአ ለ2018 በሚያፅድቀው በጀት ለሰብዓዊ ዕርዳታና የምግብ ዋስትና ጋር የተያዙ ፕሮግራሞች በቂ ገንዘብ እንደሚመድብ እርግጠኛ ነኝ ይላሉ፣ የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ እአአ ለ2018 በሚያፅድቀው በጀት ለሰብዓዊ ዕርዳታና የምግብ ዋስትና ጋር የተያዙ ፕሮግራሞች በቂ ገንዘብ እንደሚመድብ እርግጠኛ ነኝ ይላሉ፣ የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን፡፡

በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቀረበው ረቂቅ በጀት የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት/ዩኤስአይዲ/ን በጀት በከፍተኛ ሁኔታ የቀነሰ መሆኑ ይታወቃል፡፡

የጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ልዩ መልዕክተኛ አባሳደር ብርሃነ ክርስቶስ እንደገለፁትም፣ ማርክ ግሪን ከኢትዮጵያው መሪ ጋር ባደረጉት ውይይት ድጋፉ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:48 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG