No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ እአአ ለ2018 በሚያፅድቀው በጀት ለሰብዓዊ ዕርዳታና የምግብ ዋስትና ጋር የተያዙ ፕሮግራሞች በቂ ገንዘብ እንደሚመድብ እርግጠኛ ነኝ ይላሉ፣ የዩኤስአይዲ አስተዳዳሪ ማርክ ግሪን፡፡