በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን ትናንት በዋይት ሃውስ ስላደረጉት ስብሰባ


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን ትናንት ዋይት ሃውስ ቤተመንግሥት ውስጥ ያደረጉት ስብሰባ "በሁለቱ ሃገሮች መካከል ለሚኖሩት ግንኙነቶች የአዲስ ዘመን መጀመሪያ ነው" ሲሉ ገልፀውታል፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን ትናንት ዋይት ሃውስ ቤተመንግሥት ውስጥ ያደረጉት ስብሰባ "በሁለቱ ሃገሮች መካከል ለሚኖሩት ግንኙነቶች የአዲስ ዘመን መጀመሪያ ነው" ሲሉ ገልፀውታል፡፡

ኤርዶዋን ወደ ዋሺንግተን የተጓዙት ዩናይትድ ስቴትስ የእሥላማዊ መንግሥት ቡድን ጠንካራ ይዞታ የሆነችውን የሶሪያዪቱን ራቃ ከተማ ለመቆጣጠር እየገሰገሱ ያሉትን የኩርድ ተዋጊዎች እንደምታስታጥቅ ይፋ ካደረገች ከሁለት ሣምንታት በኋላ ነው፡፡

ፕሬዚዳንት ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን ትናንት በዋይት ሃውስ ስላደረጉት ስብሰባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

የሶሪያ ኩርዶች ሽብርተኞች ናቸው ከምትላቸው የራሷ ኩርዶች ድርጅት ጋር ግንኙነት አላቸው የምትለው ቱርክ ሶሪያዊያኑን የማስታጠቁን ሃሣብ በብርቱ ትቃወማለች፡፡

ሌሎች የሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት ጉዳዮች በዩኤስ-ቱርክ ጉባዔ ላይ ተመክሮባቸዋል፡፡

ዝላቲሳ ሆክ ዝርዝር አላት፤ ትዝታ በላቸው ታቀርበዋለች፡፡

ፕሬዚዳንት ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን ትናንት በዋይት ሃውስ ስላደረጉት ስብሰባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG