No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና ሬሴፕ ታይፕ ኤርዶዋን ትናንት ዋይት ሃውስ ቤተመንግሥት ውስጥ ያደረጉት ስብሰባ "በሁለቱ ሃገሮች መካከል ለሚኖሩት ግንኙነቶች የአዲስ ዘመን መጀመሪያ ነው" ሲሉ ገልፀውታል፡፡