በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

75ኛ ዓመቱን የሚያከብረው ኔቶ በዋሽንግተን ጉባኤ ያደርጋል


ፎቶ ፋይል፡ የሕብረቱ ዋና መሥሪያ ቤት የኔቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በቤልጂየም ብራሰልስ እአአ ሚያዝያ 4/2023
ፎቶ ፋይል፡ የሕብረቱ ዋና መሥሪያ ቤት የኔቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በቤልጂየም ብራሰልስ እአአ ሚያዝያ 4/2023

የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) በመጪው ሳምንት ዋሽንግተን ዲሲ ላይ በሚያደርገው ጉባኤ፣ ዩክሬንን አባል የማድረጉን ሂደት ለማፋጠን ተጨባጥ ያላቸውን እርምጃዎች ይፋ ያደርጋል ተብሏል።

75ኛ ዓመቱን የሚያከብረው ኔቶ በዋሽንግተን ጉባኤ ያደርጋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00

ጉባኤው በተጨማሪም፣ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነት በማካሄድ ላይ ባለችበት በዚህ ወቅት የሚታዩትን አንገብጋቢ የፀጥታ ስጋቶችን እንዲሁም በኢንዶ ፓሲፊክ ቀጠና የሚታዩ ስጋቶችን በተመለተ ይወያያል።

የቪኦኤዋ ናይኪ ቺንግ የላከችው ዘገባ እንደሚከተለው ይቀርባል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG