በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንደሚያበረታታ ገለፀ


በቅርቡ የተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎችን ተከትሎ ለተገደሉ ሰዎች ተጠያቂዎቹን የሚለይ ግልፅ ምርመራ እንደሚያስፈልግ በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ መንግሥት ሀሳብን በነፃነት መግለፅን እንዲፈቅድ እናበረታታለን ሲል መግለጫው አመልክቷል፡፡

በቅርቡ የተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎችን ተከትሎ ለተገደሉ ሰዎች ተጠያቂዎቹን የሚለይ ግልፅ ምርመራ እንደሚያስፈልግ በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ መንግሥት ሀሳብን በነፃነት መግለፅን እንዲፈቅድ እናበረታታለን ሲል መግለጫው አመልክቷል፡፡

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ያወጣው መግለጫ በቅርቡ በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች የተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎችንና የደረሱ ጉዳቶችን መነሻ ያደረገ ነው፡፡

መግለጫው እነዚህን ሰልፎች በሁለት ከፍሎ ተመልክቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንደሚያበረታታ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG