በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንደሚያበረታታ ገለፀ


በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንደሚያበረታታ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00

በቅርቡ የተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎችን ተከትሎ ለተገደሉ ሰዎች ተጠያቂዎቹን የሚለይ ግልፅ ምርመራ እንደሚያስፈልግ በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ መንግሥት ሀሳብን በነፃነት መግለፅን እንዲፈቅድ እናበረታታለን ሲል መግለጫው አመልክቷል፡፡

XS
SM
MD
LG