በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የፖለቲካ መሪዎችንና ታሣሪዎች የመፍታት ውሳኔ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ


የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ
የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ

የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችም ታሣሪዎች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ የመጀመሪያ እርምጃ ነው ሲል በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ተናግሯል።

የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችም ታሣሪዎች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ የመጀመሪያ እርምጃ ነው ሲል በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ተናግሯል።
የዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ መንግሥት የፓለቲካ ምኅዳሩን እንዲያሰፋ ስትጠይቅ የፀረ ሽብር ሕጉ አተገባበር ደግሞ እንደሚያሳስባት ስትገልፅ ቆይታለች።

አዲስ አበባ የሚገኘው የየዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ያወጣውን መግለጫ ተከትሎ ዘገባ አለን።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ የፖለቲካ መሪዎችንና ታሣሪዎች የመፍታት ውሳኔ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG