No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችም ታሣሪዎች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ የመጀመሪያ እርምጃ ነው ሲል በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ተናግሯል።