በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑ ተገለፀ

የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ
የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ

በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የገለፀው በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ፣ የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት መቀጠሉን አረጋግጧል፡፡

በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የገለፀው በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ፣ የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት መቀጠሉን አረጋግጧል፡፡

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ “ተሰራጩ” ላላቸው የሀሰት መረጃዎች ምላሽ የሰጠው፡፡ በዚህም መሠረት በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ “ሀሰት ነው” ብሏል፡፡

የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት መቀጠሉንም አረጋግጧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:27 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG