ዋሽንግተን ዲሲ —
የምክር ቤቱ አባላትና ሴናተሮቹ በጻፉት ደብዳቤ፤ «ኢትዮጵያ በጉዲፈቻ ጉዳይ ላይ ወደፊት የምትከተለውን ፖሊሲ አስመልክቶ መንግሥትዎ የወሰደውን ውሣኔ እያከበርን ቀደም ሲል ተጀምረው እስከ ሚያዝያ 13/2009 ዓ.ም እንቅስቃሴ ላይ ለነበሩ ጉዳዮች የሚሰጠው መፍትኄ እንዲፋጠን ለማድረግ እገዛዎን እንዲያደርጉልን እንጠይቃለን፡፡ እነዚህ ሕፃናት ከአሳዳጊ ቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙ በመርዳት በኩል ከእኛ ጋር ያለመተባበር በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለውን ግንኙነት እንዳይጎዳው እንሠጋለን፡፡» ብለዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በጉዳዩ ላይ የሚሰጠውን ምላሽ ይዘን እንመለሳለን።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ