በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

74 የምክር ቤት አባላትና 47 ሴናተሮች ለጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ደብዳቤ ፃፉ


74 የምክር ቤት አባላትና 47 ሴናተሮች ለጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ደብዳቤ ፃፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላትና ሴናተሮች የኢትዮጵያ መንግሥት ዓለም አቀፍ የህጻናትን ጉዲፈቻ እንዲቆም የሚያስገድደውን ውሳኔ በድጋሚ እንዲያጤነውና በሕጋዊ መንገድ የጉዲፈቻ አሠራር ጀምረው በሂደት ላይ ያሉ ቤተሰቦች ጉዳያቸውን እንዲጨርሱ እንዲደረግ ለኢትዮጵያ መንግስት ደብዳቤ ጻፉ።

XS
SM
MD
LG