በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በኢትዮጵያ

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ
የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ

በከፍተኛ የስብዓዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩ ባለሥልጣናት ገንዘብ እንዲታደግ ከኢትዮጵያ መንግሥት የቀረበ ጥያቄ ስለመኖሩ፣ አናረጋግጥም፣ አናስተባብልም ሲሉ አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡

በከፍተኛ የስብዓዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩ ባለሥልጣናት ገንዘብ እንዲታደግ ከኢትዮጵያ መንግሥት የቀረበ ጥያቄ ስለመኖሩ፣ አናረጋግጥም አናስተባብልም ሲሉ አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡

ስለጉዳዩ የተጠየቁት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ እንደዚህ ዓይነት ነገሮችን በአደባባይና በይፋ አንናገርም ነው ያሉት፡፡ ሀገራቸው በኢትዮጵያ እየተካሄዱ ያሉ የማሻሻያ ዕርምጃዎችን እንደምትደግፍም፣ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG