No media source currently available
በከፍተኛ የስብዓዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩ ባለሥልጣናት ገንዘብ እንዲታደግ ከኢትዮጵያ መንግሥት የቀረበ ጥያቄ ስለመኖሩ፣ አናረጋግጥም፣ አናስተባብልም ሲሉ አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡