በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኒኪ ሄሊ የአፍሪካ ቀንድ ጉብኝት


በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ
በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ

በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ በዛሬ የኢትዮጵያ ቆይታቸው በጋምቤላ በሚገኙ መጠለያዎች የሰፈሩ የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ገብኝተዋል፡፡

በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ በዛሬ የኢትዮጵያ ቆይታቸው በጋምቤላ በሚገኙ መጠለያዎች የሰፈሩ የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ገብኝተዋል፡፡

በአካባቢው ሀገራት የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ጉብኝት ለማድረግ ወደ አፍሪካ ቀንድ የተጓዙት አምባሳደር ኒኪ ሄሊ ግጭቶች ተጨማሪ የፅንፈኛ መፈልፈያዋች እንዲፈጥሩ አንፈልግም ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኒኪ ሄሊ የአፍሪካ ቀንድ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:35 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG