አዲስ አበባ —
በደቡብ ሱዳን የሰላም ጉዳይ ሁላችንም አንድ ድምፅ ሊኖረን ይገባል ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ ተናገሩ፡፡
በአካባቢው የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ጉብኝት ለማደርግ ወደ አፍሪካ ቀንድ የመጡት አምባሳደር ኒኪ ሄሊ አዲስ አበባ ናቸው፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
-
እስክንድር ፍሬው