በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈፅሙ ሀገሮች ከመንግሥታቱ ድርጅት ምክር ቤት አባልነት መሰረዝ አለባቸው


አምባሳደር ኒኪ ሄሊ
አምባሳደር ኒኪ ሄሊ

የዓለሙ አካል አስፈላጊ ለውጦችን ካላደረገ በቀር የትራምፕ አስተዳደር ዩናይትድ ስቴትስን ከዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አባልነቷ ሊያስወጣት እንደሚችል አምባሳደር ኒኪ ሄሊ አስጠነቀቁ።

የዓለሙ አካል አስፈላጊ ለውጦችን ካላደረገ በቀር የትራምፕ አስተዳደር ዩናይትድ ስቴትስን ከዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አባልነቷ ሊያስወጣት እንደሚችል አምባሳደር ኒኪ ሄሊ አስጠነቀቁ።

በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ ዛሬ ይህን ማስጠንቀቂያ ጂኒቫ ውስጥ የሰጡት በሦስት ሣምንቱ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ለተገኙ ልዑካን ባደረጉት ንግግር ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈፅሙ ሀገሮች ከመንግሥታቱ ድርጅት ምክር ቤት አባልነት መሰረዝ አለባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG