No media source currently available
የዓለሙ አካል አስፈላጊ ለውጦችን ካላደረገ በቀር የትራምፕ አስተዳደር ዩናይትድ ስቴትስን ከዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አባልነቷ ሊያስወጣት እንደሚችል አምባሳደር ኒኪ ሄሊ አስጠነቀቁ።