በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በናይጀሪያ "ሰዎችን በፈንጂነት" የመጠቀም እየጨመረ መምጣቱን ዩኒሴፍ ገለፀ


የቦኮሃራም ሽምቅ ተዋጊዎች ሰሜን ምሥራቅ ናይጀሪያ ውስጥ "ሰዎችን በፈንጂነት" የመጠቀማቸው ሁኔታ ባስፈሪ ደረጃ እየጨመረ መምጣቱን የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መረጃ ድርጅት/ዩኒሴፍ/በሪፖርቱ አስታውቋል፡፡

የቦኮሃራም ሽምቅ ተዋጊዎች ሰሜን ምሥራቅ ናይጀሪያ ውስጥ "ሰዎችን በፈንጂነት" የመጠቀማቸው ሁኔታ ባስፈሪ ደረጃ እየጨመረ መምጣቱን የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መረጃ ድርጅት/ዩኒሴፍ/በሪፖርቱ አስታውቋል፡፡

የቦኮሃራም ነውጠኞች በተለይ ልጃገረዶችን በመመልመል ፈንጂ አያስታጠቁ በአጥፍቶ መጥፋት ጥቃት እንዲሳተፉ ማድረጋቸው ሁኔታ ከባለፈው ዓመት በአራት እጥፍ ማደጉን ዩኒሴፍ የገለፀው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በናይጀሪያ "ሰዎችን በፈንጂነት" የመጠቀም እየጨመረ መምጣቱን ዩኒሴፍ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG