No media source currently available
የቦኮሃራም ሽምቅ ተዋጊዎች ሰሜን ምሥራቅ ናይጀሪያ ውስጥ ሰዎችን በፈንጂነት የመጠቀማቸው ሁኔታ ባስፈሪ ደረጃ እየጨመረ መምጣቱን የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መረጃ ድርጅት/ዩኒሴፍ/በሪፖርቱ አስታውቋል፡፡