በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመን የሚደርሱ የአፍሪካ ቀንድ ጥገኝነት ጠያቂዎችና ፍልሰተኞች


የአፍሪካ ፍልሰተኞች በየመን
የአፍሪካ ፍልሰተኞች በየመን

የመን የሚደርሱ የአፍሪካ ቀንድ ጥገኝነት ጠያቂዎችና ፍልሰተኞች በሁኔታው በሚያተርፉ የተለያዩ ታጣቂ ቡድኖችና ወንጀለኞች በአስከፊ ሁኔታ እየተያዙ ይታሠራሉ ሲል የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍታኛ ኮሚሽን አስታውቋል።

የመን የሚደርሱ የአፍሪካ ቀንድ ጥገኝነት ጠያቂዎችና ፍልሰተኞች በሁኔታው በሚያተርፉ የተለያዩ ታጣቂ ቡድኖችና ወንጀለኞች በአስከፊ ሁኔታ እየተያዙ ይታሠራሉ ሲል የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍታኛ ኮሚሽን አስታውቋል።

ጂኒቫ ከሚገኘው ዩኤንኤችሲአር ዋና ጽሕፈት ቤት ሊሻስ ሊይን ለአሜሪካ ድምፅ ተከታዩን አጭር ዘገባ ልካለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የመን የሚደርሱ የአፍሪካ ቀንድ ጥገኝነት ጠያቂዎችና ፍልሰተኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG