በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት፣ ኮሌራና ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ኢትዮጵያ እንዲገቡ አስገድዷቸዋል


ጃዊ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ
ጃዊ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ

የእርስ በርስ ግጭት፣ ኮሌራና የከፋ ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ማደረጉን ቀጥሏል ሲል የተባበሩት መንግሥታት ስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን /ዩኤን ኤች ሲ አር/ አስታወቀ፡፡

የእርስ በርስ ግጭት ኮሌራና የከፋ ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ማደረጉን ቀጥሏል ሲል የተባበሩት መንግሥታት ስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር አስታወቀ፡፡ በግንቦት ወር ብቻ አንድ ሺህ አምስት መቶ ስደተኞች መግባታቸውን ነው የገለፀው፡፡

የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሰሞኑን ባሰራጨው የወቅታዊ ሁኔታ ግምገማ መረጃ ደቡብ ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያ መሰደዳቸውን እንደቀጠሉ አመልክቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ግጭት፣ ኮሌራና ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ኢትዮጵያ እንዲገቡ አስገድዷቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:24 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG