በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት፣ ኮሌራና ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ኢትዮጵያ እንዲገቡ አስገድዷቸዋል


ግጭት፣ ኮሌራና ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ኢትዮጵያ እንዲገቡ አስገድዷቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:24 0:00

የእርስ በርስ ግጭት፣ ኮሌራና የከፋ ርሃብ ደቡብ ሱዳናዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ማደረጉን ቀጥሏል ሲል የተባበሩት መንግሥታት ስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን /ዩኤን ኤች ሲ አር/ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG