በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ አቋሞች ከበሬታ እንዳስገኙላት ተመድ ገለፀ


አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ
አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና በቆየችበት ወቅት፣ ዘላቂ ወዳጆችን በማፍራት ረገድ ጉልህ ሥራዎች መከናወናቸውን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሀገሪቱ ቋሚ መልክተኛ ገለፁ፡፡

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና በቆየችበት ወቅት፣ ዘላቂ ወዳጆችን በማፍራት ረገድ ጉልህ ሥራዎች መከናወናቸውን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሀገሪቱ ቋሚ መልክተኛ ገለፁ፡፡

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ አቋሞችም ከበሬታ እንዳስገኙላት ተናገሩ፡፡ የሁለት ዓመቱ ቆይታ፣ ፈተናም ጭምር እንደነበረበት ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ አቋሞች ከበሬታ እንዳስገኙላት ተመድ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG