በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ አቋሞች ከበሬታ እንዳስገኙላት ተመድ ገለፀ


የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ አቋሞች ከበሬታ እንዳስገኙላት ተመድ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና በቆየችበት ወቅት፣ ዘላቂ ወዳጆችን በማፍራት ረገድ ጉልህ ሥራዎች መከናወናቸውን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሀገሪቱ ቋሚ መልክተኛ ገለፁ፡፡

XS
SM
MD
LG