No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች በምስራቃዊ ፖላንድ ከዩክሬን ድንበር በቅርብ ርቀት በሚገኙ ተራራማ ደኖች ውስጥ ሰፍረዋል። ያሉበት ስፍራ በቅርቡ ሩስያ የጥቃት ዒላማ ባደረገቻቸው የምዕራባዊ ዩክሬን አካባቢዎች ቀረብ ያለ ሲሆን ኔቶ ጦርነቱ ውስጥ ቢገባ የጥቃት ዒላማ ሊሆኑ እንደሚችሉ የቪኦኤው ሄንሪ ሪጅዌል ከፖላንዷ አርላሞቭ ከተማ ባጠናቀረው ሪፖርት ዘገቧል።