በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች ከዩክሬን በቅርብ ርቀት ሰፍረዋል


የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች ከዩክሬን በቅርብ ርቀት ሰፍረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች በምስራቃዊ ፖላንድ ከዩክሬን ድንበር በቅርብ ርቀት በሚገኙ ተራራማ ደኖች ውስጥ ሰፍረዋል። ያሉበት ስፍራ በቅርቡ ሩስያ የጥቃት ዒላማ ባደረገቻቸው የምዕራባዊ ዩክሬን አካባቢዎች ቀረብ ያለ ሲሆን ኔቶ ጦርነቱ ውስጥ ቢገባ የጥቃት ዒላማ ሊሆኑ እንደሚችሉ የቪኦኤው ሄንሪ ሪጅዌል ከፖላንዷ አርላሞቭ ከተማ ባጠናቀረው ሪፖርት ዘገቧል።

XS
SM
MD
LG