በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰባት ሀገሮች የጉዞ ዕቀባ ሊደረግባቸው ነው


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አስተዳደር በጉዞ ዕገዳ መዝገብ ካካተታቸው ሀገሮች ዝርዝር ሰባት ሌሎች ሀገሮችን ሊጭምር ዕቅድ እንዳለው ዘገባዎች አመለከቱ።

ትናንት በዩናይትድ ስቴትስ የዜና ማሰራጫ የወጣ ዘገባ እንደሚለው በዚህ ዕቅድ ኤርትራ አለችበት፤ ሌሎቹ ታንዛኒያ፣ ሱዳን፣ ናይጀሪያ፣ ሚያንማር ቤላሩስ እና ክሪጊስታን ናቸው። እንዳንዶቹ ሀገሮች በዕገዳው የሚገቡት በዕገዳው የዚቫ ነክ ጉዳዮች ብቻ እንደሚውል‘Wall Street Journal’ ዘግቧል። ‘Politico’ የተባለው የደረ ገፅ ዜና አውታር ደግሞ ይህ አዲስ ተጨማሪ ሀገሮች ዝርዝር ያለቀለት እንዳልሆነ ሊቀየርም እንደሚችል ጠቅሷል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሰባት ሀገሮች የጉዞ ዕቀባ ሊደረግባቸው ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG