ዋሺንግተን ዲሲ —
ይሁን እንጂ ይህ ከቤተሰቡ ጋር ከሁለት ዓመታት በፊት ወደ አሜሪካ የመጣው ወጣት ያደረሰው ጥቃት ኮለምበስ ከተማ ከሚገኘው የሙስሊም ማኅበረሰብ በላይ የተነካ የኅብረተሰብ ክፍል የለም፤ ልጁ ራሱ በግሉ በፈፀመው ተግባር ሃይማኖታችን ሃላፊነት የለበትም በማለት እያስገነዘቡ ናቸው።
አራሽ አራብሳዲ ከኦሃዮዋ ኮለምበስ ከተማ ያጠናቀረውን ዘገባ ያድምጡ፡፡
-
ቆንጂት ታየ