በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሃዮ ስቴት ዩኒቨርስቲ ሶማሊያዊው ባደረሰው ጉዳት ማኅበረሰቡ "እንዳያገለን" ሲሉ ሰጋታቸውን ገለፁ


በኦሃዮ ስቴት ዩኒቨርስቲ ሶማሊያዊው ባደረሰው ጉዳት ማኅበረሰቡ "እንዳያገለን" ሲሉ ሰጋታቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ኦሃዮ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ሶማሊያዊ ስደተኛ በሚያሽከረክረው መኪና ሰዎችን በመግጨትና በስለት በመውጋት ጉዳት ማደርሱን ተከትሎ የአካባቢው ማኅበረሰብ ተማሪው ይህን ጥቃት ለማድረስ ምን እንደገፋፋው ለመረዳት አዳግቶት ቆይቷል፡፡

XS
SM
MD
LG