በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትራምፕ ግሪንላንድን እና የፓናማ ቦይን በወታደራዊ ኃይል ለመቆጣጠር የያዙትን ሐሳብ አልጣሉም


ፎቶ ፋይል፦ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ፎቶ ፋይል፦ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ትራምፕ ግሪንላንድን እና የፓናማ ቦይን በወታደራዊ ኃይል ለመቆጣጠር የያዙትን ሐሳብ አልጣሉም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:50 0:00

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአኹን ቀደም የፓናማ ቦይን እና ግሪንላንድን በወታደራዊ ኃይል ወይም ኢኮኖሚያዊ ጫና በማድረግ ለመቆጣጠር ፍላጎት እንዳላቸው ያንጸባረቁትን ሐሳብ ትላንት ማክሰኞ ፍሎሪዳ ክፍለ ግዛት ውስጥ በሰጡት ምላሽ ገፍተውበታል።

ልጃቸው ወደ ግሪንላንድ ድንገተኛ ጉዞ ካደረጉ ጥቂት ሰዓታት በኋላ የተሰማውን የትራምፕን አስተያየታቸውን የተከታተለችው የአሜሪካ ድምጿ የዋይት ሀውስ ቢሮ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያደረሰችንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG