በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት በመሆን ተሾሙ


ፎቶ ፋይል፦ ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል
ፎቶ ፋይል፦ ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል

የትግራይ ክልል ከሌላው ኢትዮጵያ ተለይቶ ያካሄደውን ምርጫ ያሸነፈው ህወሓት በዛሬው ዕለት በክልሉ አዲስ መንግሥት መስርቷል። በዚህ ምስረታ የክልሉ አዲስ ምክርቤት ሥራ የጀመረ ሲሆን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ሆነው የተሾሙትዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤልም ቃለ መሓላ ፈፅመዋል።

የኢትዮጵያ የፌዴራል ሥርዓት እንደ አዲስ የሚስተካልበት ግዜ ደርሷል ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት በመሆን ተሾሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00


XS
SM
MD
LG