በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አማርኛ በአሜሪካ!


አቶ አምላኩ እሸቴ
በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ በርክሌ
የአማርኛ መምህር
አቶ አምላኩ እሸቴ በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ በርክሌ የአማርኛ መምህር

“ኢትዮፒክ ስክሪፕት”.. የአማርኛ ጽሕፈት ወይም የፊደል ገበታ.. አጭር ማስተዋወቂያ” በሚል ርዕስ በአንድ የቋንቋዎች ጉባኤ ላይ የቀረበን ጥናታዊ ጽሁፍ መነሻ በማድረግ በተለይ ከአማርኛ ጽሕፈት ጋር የተዛመደ ቃለ ምልልስ ነው።

አማርኛ በአሜሪካ!
አማርኛ በአሜሪካ!

አቶ አምላኩ እሸቴ ከጥናት ጽሁፉ አቅራቢዎች አንዱ ናቸው።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

አማርኛ በአሜሪካ!
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:10 0:00

XS
SM
MD
LG