በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድርቅ ሁኔታ በኢትዮጵያ ዶዶታ ወረዳ


የድርቅ ሁኔታ በኢትዮጵያ ዶዶታ ወረዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:06 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የአለም ዓቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ውስጥ ለተከሰተው ድርቅ እርዳታ ወደ $1.4 ቢልዮን ለማሰባሰብ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። መንግሥትና የእርዳታ ድርጅቶችም ድርቁ በኤል ኒኞ ምክኒያት እንደተባባሰ ገልጸዋል። በድርቁ ምክኒያት ከ10 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ለተረጂነት ተጋልጠዋል። የተባበሩት መንሥታት ድርጅት የ 90 ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫና የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዘመቻ በጀመሩን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG