በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲሱ የፀረ ሽብር ሕግ ያለፈውን አይመስልም

ዐቃቤ ሕግ
ዐቃቤ ሕግ

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እየተጠቀመበት የሚገኘው የፀረ ሽብር ሕግ በ2012 ዓ.ም የወጣው መሆኑን ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግና የሕግ ባለሞያዎች ተናግረዋል። ዐዋጁም ከዚህ ቀደም የነበረውንና በ2001 ዓ. ም የሽብር ሕግ ያሻሻለ ሳይሆን ያንን የሻረና አዲስ የወጣ ነው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አዲሱ የፀረ ሽብር ሕግ ያለፈውን አይመስልም
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:59 0:00


  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG