በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተከዜ ግድብ ላይ የዓሳ ልማት ለማሳደግ ምርምር እያካሄደ ነው


የተከዜ ግድብ /ፋይል ፎቶ/
የተከዜ ግድብ /ፋይል ፎቶ/

በዩኒቨርሲቲው የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችና የምርምር ዳሬክተሮች ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ በተከዜ ግድብ ላይ 5 የዓሳ ዝርያዎች መገኘታቸው ገልጿል።

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተከዜ ግድብ ላይ የዓሳ ልማት ለማሳደግ የሚረዳ የባህር ላይ እርሻ ለማካሄድ የሚያስችል ምርምር እያካሄደ ይገኛል።

በዩኒቨርሲቲው የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችና የምርምር ዳሬክተሮች ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ታደሰ ደጀኔ በተከዜ ግድብ ላይ 5 የዓሳ ዝርያዎች መገኘታቸው ገልጿል።

ተከዜ ግድብ /ከጉግል ማፕ የተገኘ ፎቶ/
ተከዜ ግድብ /ከጉግል ማፕ የተገኘ ፎቶ/

ግርማይ ገብሩ ያጠናቀረው ዝግጅት አለ፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተከዜ ግድብ ላይ የዓሳ ልማት ለማሳደግ ምርምር እያካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG