በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰበር ሰሚ በዋስትና የለቀቃቸው አቶ ታዬ ደንደአ ከቂሊንጦ በር ላይ መያዛቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ 


የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ድኤታ አቶ ታዬ ደንደአ
የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ድኤታ አቶ ታዬ ደንደአ
ሰበር ሰሚ በዋስትና የለቀቃቸው አቶ ታዬ ደንደአ ከቂሊንጦ በር ላይ መያዛቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ 
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:12 0:00

ከትላንት በስቲያ ሰኞ ኅዳር 23 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በዋስትና እንዲፈቱ ትዕዛዝ የሰጠላቸው፣ አቶ ታዬ ደንደአ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በድጋሚ መያዛቸውን ባለቤታቸው ገለጹ፡፡ አቶ ታዬ የዋስትና ማስያዣቸውን ጨርሰው ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ከተለቀቁ በኋላ፣ በፀጥታ ኅይሎች ተይዘው መወሰዳቸውን ባለቤታቸው ለአሜሪካ ድምጽ ገልጸዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG