በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ፡- የካርኔጊ ተቋም ሪፖርትና የአውሮፓ ፓርላማ ጥሪ


የኢትዮጵያን ፖለቲካና ምጣኔ ኃብት ሁኔታ የመቀየር ሃሣብ የዞ በ1983 ዓ.ም ወደ ሥልጣን የወጣው አማፂው ኢሕአዴግ መንግሥት ከሆነ በኋላ ባለፉ ሃያ ዓመታት ያሳየው ክፉ ወይም የጭቆና አካሄድ አካባቢያዊና የጎሣዎችን መከፋትን አስከትሏል ሲል - ካርኔጊ ኢንዶውመንት ፎር ኢንተርናሽናል ፒስ የሚባለው የዓለምአቀፍ ሰላም ቅኝት ተቋም ገልጿል፡፡

የኢትዮጵያን ፖለቲካና ምጣኔ ኃብት ሁኔታ የመቀየር ሃሣብ የዞ በ1983 ዓ.ም ወደ ሥልጣን የወጣው አማፂው ኢሕአዴግ መንግሥት ከሆነ በኋላ ባለፉ ሃያ ዓመታት ያሳየው ክፉ ወይም የጭቆና አካሄድ አካባቢያዊና የጎሣዎችን መከፋትን አስከትሏል ሲል - ካርኔጊ ኢንዶውመንት ፎር ኢንተርናሽናል ፒስ የሚባለው የዓለምአቀፍ ሰላም ቅኝት ተቋም ገልጿል፡፡

Carnegie Endowment for International Peace
Carnegie Endowment for International Peace

ተቋሙ ይህንን ያሳወቀው ዛሬ ይፋ ባደረገው ሰፊ ሪፖርቱ ላይ ነው፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያ መንግሥት እሥር ላይ የሚገኙትን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበሩን የዶ/ር መረራ ጉዲናን የዋስትና መብት እንዲያከብርና ክሦቹም ሁሉ እንዲሠረዙ፤ በኦሮሞ ማኅበረሰብና ሌሎችም ላይ ተፈፅመዋል ባላቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ግድያዎች ጉዳይ በግልፅና በነፃ አካል እንዲመረመር የአውሮፓ ፓርላማ ለኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አስተላልፏል፡፡

በኢትዮጵያና በአውሮፓ ኅብረት መካከል ያለው ግንኙነት በተለያዩ ገፆች ጠንካራ መሆኑን የገለፁ አንድ የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይ የአሁኑን የአውሮፓ ፓርላማ ጥሪ የተለመደ ውንጀላና ከመደርደሪያ ላይ የማያልፍ ነው ብለውታል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኢትዮጵያ፡- የካርኔጊ ተቋም ሪፖርትና የአውሮፓ ፓርላማ ጥሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG