በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ፡- የካርኔጊ ተቋም ሪፖርትና የአውሮፓ ፓርላማ ጥሪ


ኢትዮጵያ፡- የካርኔጊ ተቋም ሪፖርትና የአውሮፓ ፓርላማ ጥሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:36 0:00

የኢትዮጵያን ፖለቲካና ምጣኔ ኃብት ሁኔታ የመቀየር ሃሣብ የዞ በ1983 ዓ.ም ወደ ሥልጣን የወጣው አማፂው ኢሕአዴግ መንግሥት ከሆነ በኋላ ባለፉ ሃያ ዓመታት ያሳየው ክፉ ወይም የጭቆና አካሄድ አካባቢያዊና የጎሣዎችን መከፋትን አስከትሏል ሲል - ካርኔጊ ኢንዶውመንት ፎር ኢንተርናሽናል ፒስ የሚባለው የዓለምአቀፍ ሰላም ቅኝት ተቋም ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG